ኢዮብ 31:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 የእግዚአብሔር ግርማ አስደንግጦኛልና፤ በእርሱም ከመያዝ በምክንያት ማምለጥ አልቻልሁም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 የእግዚአብሔርን ቍጣ በመፍራቴ፣ እንዲህ ያሉ ነገሮች መፈጸም አልቻልሁም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 የእግዚአብሔር መዓት አስደንግጦኛልና፥ በክብሩም ፊት ምንም ለማድረግ አልቻልሁም።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 የእግዚአብሔርን መቅሠፍት እፈራለሁ፤ ከግርማውም አስፈሪነት የተነሣ በፊቱ መቆም አልችልም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 የእግዚአብሔር መዓት አስደንግጦኛልና፥ በክብሩም ፊት ምንም ለማድረግ አልቻልሁም። 参见章节 |