ኢዮብ 31:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ድሆች አልመረቁኝ እንደ ሆነ፥ በበጎቼም ጠጕር ትከሻቸው አልሞቀ እንደ ሆነ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 በበጎቼ ጠጕር ስላሞቅሁት፣ ልቡ ባርኮኝ ካልሆነ፣ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ማን ነው ከአንጀቱ ያልባረከኝ፥ በበጎቼም ጠጉር ያልሞቀ? 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ከበጎቼ ጠጒር የተሠራ ልብስ አልብሼው ሞቆት ሳይመርቀኝ የቀረበት ጊዜ የለም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ጐንና ጐኑ ያልባረከችኝ፥ በበጎቼም ጠጕር ያልሞቀ እንደ ሆነ፥ 参见章节 |