ኢዮብ 31:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 እንጀራዬን ለብቻዬ በልቼ እንደ ሆነ፥ ለድሃአደጉም ደግሞ ከእርሱ አላካፈልሁ እንደ ሆነ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 እንጀራዬን ከድኻ አደጉ ጋራ ሳልካፈል፣ ለብቻዬ በልቼ ከሆነ፣ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 እንጀራዬን ለብቻዬ በልቼ እንደሆነ፥ ወላጅ አልባውም ሳይደርሰው ቀርቶ እንደሆነ፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 የሙት ልጆች እየራባቸው ምግቤን ብቻዬን አልበላሁም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 እንጀራዬን ለብቻዬ በልቼ እንደ ሆነ፥ ድሀ አደጉም ደግሞ ከእርሱ ሳይበላ ቀርቶ እንደ ሆነ፥ 参见章节 |