ኢዮብ 31:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የሌላውን ወንድ ሚስት ማርከስ፥ የማይቈጣጠሩት የቍጣ መቅሠፍት ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ይህ አሳፋሪ፣ ፍርድም የሚገባው ኀጢአት ነውና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ይህ ክፉ አበሳ፥ ፈራጆችም የሚቀጡበት በደል ነውና፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ይህም ተግባር በሕግ ፊት የሚያስቀጣ፥ ታላቅ ወንጀል ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ይህ ክፉ አበሳ፥ ፈራጆችም የሚቀጡበት በደል ነውና፥ 参见章节 |