Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 29:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 በእ​ነ​ርሱ ብስቅ አያ​ም​ኑም፤ የፊ​ቴም ብር​ሃን አል​ወ​ደ​ቀም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 በሣቅሁላቸው ጊዜ እውነት አልመሰላቸውም፤ የፊቴም ብርሃን ብርቃቸው ነበር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 እነርሱ ባልታመኑ ጊዜ ሳቅሁላቸው፥ የፊቴም ብርሃን አበረታታቸው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 ፈገግ ስልላቸው ተዝናኑ፤ ፊቴ ሲበራ የተቋጠረ ፊታቸው ተፍታታ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 እነርሱ ባልታመኑ ጊዜ ሳቅሁላቸው፥ የፊቴንም ብርሃን አላወረዱም።

参见章节 复制




ኢዮብ 29:24
7 交叉引用  

እን​ዲ​ህም ብለው ነገ​ሩት፥ “ልጅህ ዮሴፍ በሕ​ይ​ወቱ ነው፤ እር​ሱም በግ​ብፅ ምድር ሁሉ ላይ ገዥ ሆኖ​አል።” ያዕ​ቆ​ብም ልቡ ደነ​ገጠ፤ አላ​መ​ና​ቸ​ው​ምም፤


የተ​ጠ​ማች ምድር ዝና​ምን ተስፋ እን​ደ​ም​ታ​ደ​ርግ፥ እን​ደ​ዚ​ሁም እነ​ርሱ ንግ​ግ​ሬን ይጠ​ባ​በ​ቃሉ።


መን​ገ​ዳ​ቸ​ውን መረ​መ​ርሁ፤ እንደ አለ​ቃም ሆኜ ተቀ​መ​ጥሁ፤ ንጉሥ በሠ​ራ​ዊቱ መካ​ከል እን​ደ​ሚ​ኖር ኖርሁ፤ በሚ​ያ​ዝ​ኑም ጊዜ በእኔ ይጽ​ናኑ ነበር።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤትን ካል​ሠራ፥ ቤትን የሚ​ሠሩ በከ​ንቱ ይደ​ክ​ማሉ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከተ​ማን ካል​ጠ​በቀ፥ የሚ​ጠ​ብቁ በከ​ንቱ ይተ​ጋሉ።


“በጎ​ውን ማን ያሳ​የ​ናል?” የሚሉ ብዙ​ዎች ናቸው። አቤቱ፥ የፊ​ትህ ብር​ሃን በላ​ያ​ችን ታወቀ።


መከ​ራን ባሳ​የ​ኸን ዘመን ፋንታ፥ ክፉ​ንም ባየ​ን​ባት ዘመን ፋንታ ደስ ይለ​ናል።


ከድ​ን​ጋጤ የተ​ነ​ሣም ገና ሳያ​ምኑ ደስ ብሎ​አ​ቸ​ውም ሲያ​ደ​ንቁ ሳሉ፥ “በዚህ አን​ዳች የሚ​በላ አላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው።


跟着我们:

广告


广告