Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 29:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 የኀ​ጢ​አ​ተ​ኞ​ችን መን​ጋጋ ሰበ​ርሁ፥ የነ​ጠ​ቁ​ት​ንም ከጥ​ር​ሳ​ቸው ውስጥ አስ​ጣ​ልሁ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 የኀጢአተኛውን ክራንቻ ሰበርሁ፤ የነጠቀውንም ከጥርሶቹ አስጣልሁ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 የግፈኛውን መንጋጋ እሰብር፥ የነጠቀውንም ከጥርሱ ውስጥ አስጥል ነበር።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 የግፈኛውን መንጋጋ ሰበርኩ፤ ነጥቆ የወሰደውንም ከአፉ አስጣልኩ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 የኃጢአተኛውን መንጋጋ ሰበርሁ፥ የነጠቀውንም ከጥርሱ ውስጥ አስጣልሁ።

参见章节 复制




ኢዮብ 29:17
10 交叉引用  

እኔም እን​ደ​ም​ሸ​መ​ግ​ልና እን​ደ​ማ​ረጅ፥ እንደ ረዥም ዘን​ባ​ባም ረዥም ዘመን እን​ደ​ም​ኖር፥ እንደ አሸ​ዋም ዘመ​ኔን እን​ደ​ማ​በዛ ዐሰ​ብሁ።


“ደግሞ በአ​ልጋ ላይ በደዌ ይገ​ሥ​ጸ​ዋል፥ አጥ​ን​ቱም ሁሉ ይን​ቋ​ቋል።


“ገብረ ጉን​ዳን ምግብ በማ​ጣት አለቀ፥ የአ​ን​በ​ሳ​ዪቱ ግል​ገ​ሎ​ችም እርስ በእ​ር​ሳ​ቸው ተላ​ለቁ።


በጦ​ር​ነት ይጠ​ፋሉ፤ ደካ​ማ​ውም ከኀ​ያሉ እጅ ያመ​ል​ጣል።


ጻድ​ቃን እጃ​ቸ​ውን በዐ​መፃ እን​ዳ​ይ​ዘ​ረጉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የኃ​ጥ​ኣ​ንን በትር በጻ​ድ​ቃን ዕጣ ላይ አይ​ተ​ው​ምና።


ተነሥ፥ አቤቱ፥ አም​ላኬ ሆይ፥ አድ​ነኝ፤ አንተ በከ​ንቱ የሚ​ጠ​ሉ​ኝን ሁሉ መት​ተ​ሃ​ልና፥ የኃ​ጥ​ኣ​ን​ንም ጥርስ ሰብ​ረ​ሃ​ልና።


የም​ት​ሰ​ማ​ቸው አንተ ግን አቤቱ፥ ትሥ​ቅ​ባ​ቸ​ዋ​ለህ፥ አሕ​ዛ​ቡ​ንም ሁሉ ትን​ቃ​ቸ​ዋ​ለህ፥


በኋ​ላ​ውም እከ​ተ​ለ​ውና እመ​ታው ነበር። ከአ​ፉም አስ​ጥ​ለው ነበር፤ በተ​ነ​ሣ​ብ​ኝም ጊዜ ጕሮ​ሮ​ውን አንቄ እመ​ታ​ውና እገ​ድ​ለው ነበር።


跟着我们:

广告


广告