ኢዮብ 20:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 የመንጋዎቹንም ጥጆች፥ የማሩንና የቅቤውንም ፈሳሽ አይመለከትም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ማርና ቅቤ በሚያፈስሱ ጅረቶች፣ በወንዞችም አይደሰትም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ወንዞቹን አይመለከትም፥ የማሩንና የቅቤውን ጅረት አያይም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 የወይራ ዘይት እንደ ጐርፍ ሲወርድ፥ ማርና ወተት እንደ ጅረት ውሃ ሲፈስ ሳያይ ይሞታል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 የማሩንና የቅቤውን ፈሳሽ ወንዞቹንም አይመለከትም። 参见章节 |