ኢዮብ 18:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 መታሰቢያውም ከምድር ይጠፋል፤ በምድርም ስም አይቀርለትም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 መታሰቢያው ከምድር ገጽ ይጠፋል፤ ስሙም በአገር አይነሣም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 መታሰቢያው ከምድር ላይ ይጠፋል፥ በሜዳም ስም አይቀርለትም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 በምድር ላይ የሚያስታውሰው አይኖርም። ዝናውም ከምድር ይጠፋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 መታሰቢያው ከምድር ላይ ይጠፋል፥ በሜዳም ስም አይቀርለትም። 参见章节 |