Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 13:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 “ነገር ግን ሁለት ነገ​ርን ስጠኝ፤ የዚ​ያን ጊዜ ከፊ​ትህ አል​ሰ​ወ​ርም፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 “አምላክ ሆይ እነዚህን ሁለት ነገሮች ብቻ ስጠኝ፣ ያን ጊዜ ከፊትህ አልሰወርም፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ነገር ግን ሁለት ነገሮችን አድርግልኝና፥ የዚያን ጊዜ ከፊትህ አልሰወርም፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ጌታ ሆይ! ከፊትህ እንዳልሰወር እነዚህን ሁለት ነገሮች አድርግልኝ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ነገር ግን ሁለት ነገር አታድርግብኝ፥ የዚያን ጊዜ ከፊትህ አልሰወርም፥

参见章节 复制




ኢዮብ 13:20
6 交叉引用  

አሁን ፈጽሜ ዝም እል ዘንድ፥ ከእኔ ጋር የሚ​ፋ​ረድ ማን ነው?


እጅ​ህን ከእኔ አርቅ፤ ግር​ማ​ህም አታ​ስ​ደ​ን​ግ​ጠኝ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለድ​ሆች ዳኝ​ነ​ትን ለች​ግ​ረ​ኞ​ችም ፍር​ድን እን​ዲ​ያ​ደ​ርግ ዐወ​ቅሁ።


跟着我们:

广告


广告