ኤርምያስ 5:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 የምትሰቀጥጥና የምታስደነግጥ ነገር በምድር ላይ ሆናለች፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 “የሚያስፈራና የሚያስደነግጥ ነገር በምድሪቱ ላይ ሆኗል፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 አሠቃቂና አስደንጋጭ ነገር በምድሪቱ ላይ ሆኖአል፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 አሠቃቂና አስደንጋጭ የሆነ ነገር በዚህች ምድር ላይ ተፈጽሞአል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 የምታስደንቅና የምታስደነግጥ ነገር በምድር ላይ ሆናለች፥ 参见章节 |