ኤርምያስ 25:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ከእግዚአብሔር ጽኑ ቍጣ የተነሣ የሰላም ውበት ፈርሶአል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ከእግዚአብሔር ጽኑ ቍጣ የተነሣ፣ ሰላማዊው ምድር ባድማ ይሆናል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ከጌታ ጽኑ ቁጣ የተነሣ የሰላም በረት ፈርሶአል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 በእግዚአብሔር ኀይለኛ ቊጣ ምክንያትም ሰላማዊው መኖሪያቸው ፈራርሶአል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ከእግዚአብሔር ጽኑ ቍጣ የተነሣ የሰላም በረት ፈርሶአል። 参见章节 |