ኤርምያስ 25:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 ከእረኞች የማይጠፋ የለም፤ የበጎች አውራዎችም አይድኑም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም35 እረኞች የሚሸሹበት፣ የመንጋ ጠባቂዎችም የሚያመልጡበት የለም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ከእረኞችም የመሸሻ ስፍራ ከመንጋ አውራዎችም ማምለጫ ይጠፋል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 መሪዎቹ መሸሻ የላቸውም፤ የሕዝቡም ጠባቂዎች ማምለጥ አይችሉም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ሽሽትም ከእረኞች ማምለጥም ከመንጋ አውራዎች ይጠፋል። 参见章节 |