Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢሳይያስ 36:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 የሐ​ማ​ትና የአ​ር​ፋድ አማ​ል​ክት ወዴት አሉ? ሰማ​ር​ያን ከእጄ አድ​ነ​ዋ​ታ​ልን?

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 የሐማትና የአርፋድ አማልክት ወዴት አሉ? የሴፈርዋይም አማልክትስ የት ደረሱ? እነዚህ ሰማርያን ከእጄ አድነዋታልን?

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 የሐማትና የአልፋድ አማልክት ወዴት አሉ? የሴፈርዋይም አማልክት ወዴት አሉ? ሰማርያን ከእጄ አድነዋታል?

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 ታዲያ ይህ ከሆነ የሀማትና የአርፋድ አማልክት የት አሉ? የሰፋርዋይም አማልክትስ የት ደረሱ? ለመሆኑ ከእነርሱ አንዱ እንኳ ሰማርያን ከእጄ ሊያድን ችሎአልን?

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 የሐማትና የአልፋድ አማልክት ወዴት አሉ? የሴፈርዋይም አማልክት ወዴት አሉ? ሰማርያን ከእጄ አድነዋታልን?

参见章节 复制




ኢሳይያስ 36:19
9 交叉引用  

የሓ​ማ​ትም ንጉሥ ታይ ዳዊት የአ​ድ​ር​አ​ዛ​ርን ጭፍራ ሁሉ እንደ መታ ሰማ።


የአ​ሦ​ርም ንጉሥ ከባ​ቢ​ሎ​ንና ከኩታ፥ ከአ​ዋና ከሐ​ማት፥ ከሴ​ፌ​ር​ዋ​ይም ሰዎ​ችን አመጣ፤ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ፋንታ በሰ​ማ​ርያ ከተ​ሞች አኖ​ራ​ቸው፤ ሰማ​ር​ያ​ንም ወረ​ሱ​አት፤ በከ​ተ​ሞ​ች​ዋም ተቀ​መጡ።


እርሱ በልቡ እን​ዲህ አይ​መ​ስ​ለ​ውም፤ እን​ዲ​ህም አያ​ስ​ብም፤ ነገር ግን ማጥ​ፋት፥ ጥቂት ያይ​ደ​ሉ​ት​ንም አሕ​ዛብ መቍ​ረጥ በልቡ አለ።


“ስለ ደማ​ስቆ፤ ክፉ ወሬ ሰም​ተ​ዋ​ልና ሐማ​ትና አር​ፋድ አፈሩ፤ ቀለ​ጡም፤ እንደ ባሕ​ርም ተነ​ዋ​ወጡ፤ ያር​ፉም ዘንድ አይ​ች​ሉም።


ከተ​ራ​ራው እስከ ተራ​ራው ድረስ ይሆ​ን​ላ​ች​ኋል፤ እስከ ኤማ​ትም ይደ​ር​ሳል፤ የዳ​ር​ቻ​ውም መውጫ በሰ​ረ​ደክ ይሆ​ናል፤


跟着我们:

广告


广告