ኢሳይያስ 35:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ደካሞች እጆችና አንካሶች ጕልበቶች፥ ጽኑ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፤ የላሉትንም ጕልበቶች አጽኑ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፥ የላሉትንም ጉልበቶች አጽኑ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የደከሙትን ክንዶች አጠንክሩ፥ የተብረከረኩ ጒልበቶችንም አጽኑ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፥ የላሉትንም ጕልበቶች አጽኑ። 参见章节 |