ኢሳይያስ 28:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 የኤፍሬም ምንደኞች ትዕቢት አክሊል በእጅና በእግር ይረገጣል፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የኤፍሬም ሰካራሞች የመታበያ አክሊል፣ በእግር ይረገጣል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የኤፍሬም ሰካራሞች የትዕቢት አክሊል በእግር ይረገጣል፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የእስራኤላውያን ሰካራሞች የትዕቢት ዘውድ በእግር ይረገጣል 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3-4 የኤፍሬም ሰካሮች ትዕቢት አክሊል በእግር ይረገጣል፥ በወፍራሙ ሸለቆ ራስ ላይ ያለች የረገፈች የክብሩ ጌጥ አበባ ከመከር በፊት አስቀድማ እንደምትበስል በለስ ትሆናለች፥ ሰው ባያት ጊዜ በእጁ እንዳለች ይበላታል። 参见章节 |