ኢሳይያስ 28:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ምድርም የእግዚአብሔርን ፍርድ ተምራ ደስ ይላታል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 አምላኩ ያስተምረዋል፤ ትክክለኛውንም መንገድ ያሳየዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ይህንም ብልሃት አምላኩ ያሳውቀዋል ያስተምረውማል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ከአምላኩ የተማረ ስለ ሆነ ትክክለኛውን መንገድ ያውቃል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ይህንም ብልሃት አምላኩ ያስታውቀዋል ያስተምረውማል። 参见章节 |