ኢሳይያስ 14:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ምድርም ሁሉ ዐርፋ በጸጥታ ተቀምጣለች፤ እልልም ብላለች። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ምድር ሁሉ ሰላምና ዕረፍት አግኝታለች፤ የደስታም ዝማሬ ታስተጋባለች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ምድርም ሁሉ አርፋ በጸጥታ ተቀምጣለች እልልም ብላለች። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 በመጨረሻ ግን እነሆ ዓለም ሁሉ የሰላም ዕረፍት ያገኛል፤ ሁሉም በደስታ ይዘምራሉ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ምድርም ሁሉ አርፋ በጸጥታ ተቀምጣለች እልልም ብላለች። 参见章节 |