ኢሳይያስ 14:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዓመት ይህ ነገር ሆነ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዓመት እንዲህ የሚል ንግር መጣ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዘመን ይህ ሸክም ሆነ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ንጉሥ አካዝ በሞተበት ዓመት የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዘመን ይህ ሸክም ሆነ። 参见章节 |