Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሆሴዕ 13:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 የዐ​መ​ፅ​ህን ወን​ጀል ታገ​ሥ​ሁት፤ የኤ​ፍ​ሬም ኀጢ​አ​ቱም ተከ​ማ​ች​ት​ዋል ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 የኤፍሬም በደል ተከማችቷል፤ ኀጢአቱም በመዝገብ ተይዟል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 የኤፍሬም በደል ታስሮአል፥ ኃጢአቱም ተከማችቶአል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 “የእስራኤል ኃጢአትና በደል ተጽፎ ተከማችቶአል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 የኤፍሬም በደል ታስሮአል፥ ኃጢአቱም ተከማችቶአል።

参见章节 复制




ሆሴዕ 13:12
5 交叉引用  

መተ​ላ​ለ​ፌን በከ​ረ​ጢት ውስጥ አት​መ​ሃል፥ ኀጢ​አ​ቴ​ንም ለብ​ጠ​ህ​ባ​ታል።


ልጆቹ ሀብ​ቱን አያ​ገ​ኙም። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ብድ​ራ​ቱን ይከ​ፍ​ለ​ዋል። እር​ሱም ያን​ጊዜ ያው​ቃል።


በእ​ን​ዶድ ብት​ታ​ጠ​ቢም፥ ለራ​ስ​ሽም ሳሙና ብታ​በዢ፥ በእኔ ፊት በኀ​ጢ​አ​ትሽ ረክ​ሰ​ሻል፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።


ነገር ግን ልቡ​ና​ህን እንደ ማጽ​ና​ትህ፥ ንስ​ሓም እንደ አለ​መ​ግ​ባ​ትህ መጠን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እው​ነ​ተና ፍርድ በሚ​ገ​ለ​ጥ​በት ቀን መቅ​ሠ​ፍ​ትን ለራ​ስህ ታከ​ማ​ቻ​ለህ።


跟着我们:

广告


广告