ዕብራውያን 7:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ነገር ግን ታላቁ ታናሹን እንደሚባርከው ያለ ጥርጥር ይታወቃል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ትንሹ በትልቁ እንደሚባረክ ጥርጥር የለውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ታናሹ በታላቁ እንደሚባረክ ምንም ጥርጥር የሌለውም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ታናሹ ከታላቁ ቡራኬን እንደሚቀበል ጥርጥር የለውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ትንሹንም በታላቁ እንዲባርክ ክርክር የሌለበት ነገር ነው። 参见章节 |