ዕብራውያን 13:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ከወንድሞቻችሁ ጋር በፍቅር ኑሩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 እርስ በርሳችሁ እንደ ወንድማማች ተዋደዱ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 እርስ በርሳችሁ መዋደዳችሁን ቀጥሉ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ሁልጊዜ የእርስ በርስ የወንድማማችነት ፍቅር ይኑራችሁ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1-2 የወንድማማች መዋደድ ይኑር። እንግዶችን መቀበል አትርሱ፤ በዚህ አንዳንዶች ሳያውቁ መላእክትን እንግድነት ተቀብለዋልና። 参见章节 |