Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 46:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 የን​ፍ​ታ​ሌ​ምም ልጆች፤ አሴ​ሔል፥ ጎሂን፥ ዮሴር ሴሌም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 የንፍታሌም ልጆች፦ ያሕጽኤል፣ ጉኒ፣ ዬጽርና ሺሌም ናቸው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 የንፍታሌም ልጆች፦ ያሕጽኤል፥ ጉኒ፥ ዬጼርና ሺሌም ናቸው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 የንፍታሌም ልጆች፦ ያሕጽኤል፥ ጉኒ፥ ዬጼርና ሺሌም ናቸው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 የንፍታሌምም ልጆች ያሕጽኤል ጊኑ ዮጽር፥ ሺሌም።

参见章节 复制




ዘፍጥረት 46:24
13 交叉引用  

የራ​ሔል አገ​ል​ጋይ የባላ ልጆ​ችም፤ ዳን፥ ንፍ​ታ​ሌም፤


የዳ​ንም ልጅ አሳ ነው።


ላባ ለልጁ ለራ​ሔል የሰ​ጣት የባላ ልጆች እነ​ዚህ ናቸው፤ እነ​ዚ​ህ​ንም ለያ​ዕ​ቆብ ወለ​ደ​ች​ለት፤ ባላ የወ​ለ​ደ​ቻ​ቸው ሁሉም ሰባት ነፍስ ናቸው።


“ንፍ​ታ​ሌም በፍ​ሬው ላይ ውበ​ትን የሚ​ሰጥ ሰፊ ዘን​ባባ ነው።


በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ በፋ​ቁሔ ዘመን የአ​ሶር ንጉሥ ቴል​ጌ​ል​ቴ​ል​ፌ​ል​ሶር መጣ፤ ኢዮ​ንና አቤ​ል​ቤ​ት​መ​ዓ​ካን፥ ያኖ​ዋ​ንም፥ ቃዴ​ስ​ንና አሶ​ር​ንም፥ ገለ​ዓ​ድ​ንና ገሊ​ላ​ንም፥ የን​ፍ​ታ​ሌ​ም​ንም ሀገር ሁሉ ወሰደ፤ ወደ አሶ​ርም አፈ​ለ​ሳ​ቸው።


የን​ፍ​ታ​ሌ​ምም አለ​ቆች አንድ ሺህ ነበሩ፥ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ጋሻና ጦር የሚ​ይዙ ሠላሳ ሰባት ሺህ ነበሩ።


ዳን፥ ዮሴፍ፥ ብን​ያም፥ ንፍ​ታ​ሌም፥ ጋድ፥ አሴር።


የን​ፍ​ታ​ሌ​ምም ልጆች፥ ያሕ​ጽ​ኤል፥ ጎኒ፥ ዬጽር፥ ሼሌም፥ እነ​ዚህ አራቱ የባላ ልጆች ነበሩ።


ከን​ፍ​ታ​ሌም የዔ​ናን ልጅ አኪሬ።


ስለ ንፍ​ታ​ሌ​ምም እን​ዲህ አለ፦ ንፍ​ታ​ሌም ከበጎ ነገር ጠግ​ቦ​አል፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በረ​ከት ተሞ​ል​ቶ​አል፤ ባሕ​ር​ንና ሊባን ይወ​ር​ሳል።


跟着我们:

广告


广告