ዘፍጥረት 36:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 ኢዮባብም ሞተ፤ በእርሱም ፈንታ የቴማኒው ሀገር ሑሳም ነገሠ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም34 ኢዮባብ ሲሞት፣ የቴማን አገር ሰው ሑሳም በምትኩ ነገሠ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 ዮባብም ሞተ፥ በስፍራውም የቴማኒው አገር ሑሻም ነገሠ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም34 ዮባብም በሞተ ጊዜ የቴማን አገር ተወላጅ ሑሻም በእርሱ እግር ተተክቶ ነገሠ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)34 በስፍራውም የቴማኒው አገር ሑሳም ነገሠ 参见章节 |