Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 30:42 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

42 በጎ​ችም ከወ​ለዱ በኋላ በፊ​ታ​ቸው በት​ሩን አያ​ደ​ር​ገ​ውም ነበር፤ ምል​ክት ያላ​ቸው ለያ​ዕ​ቆብ፥ ምል​ክት የሌ​ላ​ቸ​ውም ለላባ ሆኑ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

42 ደካማ በሆኑት እንስቶች ፊት ግን፣ በትሮቹን አያስቀምጥም ነበር፤ ስለዚህ ደካማ ደካማዎቹ ለላባ ሲሆኑ፣ ብርቱ ብርቱዎቹ ለያዕቆብ ሆኑ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

42 በደከሙ በጎችም ፊት በትሩን አያደርገውም ነበር፥ የደከሙትም ለላባ፥ የበረቱትም ለያዕቆብ ሆኑ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

42 ነገር ግን በትሮቹን በደካሞቹ መንጋዎች ፊት ለፊት አያስቀምጣቸውም ነበር፤ በዚህ ዐይነት ደካሞቹ መንጋዎች ለላባ ሲሆኑ ብርቱዎቹ ግን የያዕቆብ ሆኑ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

42 በደከሙ በጎችም ፊት በትሩን አያደርገውም ነበር፤ የደከሙትም ለላባ የበረቱትም ለያዕቆብ ሆኑ

参见章节 复制




ዘፍጥረት 30:42
3 交叉引用  

እን​ዲ​ህም ሆነ፦ በጎቹ በሚ​ፀ​ን​ሱ​በት ወራት በበ​ት​ሮቹ አም​ሳል ይፀ​ንሱ ዘንድ ያዕ​ቆብ በት​ሮ​ቹን በበ​ጎቹ ፊት በውኃ ማጠጫ ገን​ዳው ውስጥ ያኖ​ራ​ቸው ነበር።


ያዕ​ቆ​ብም እጅግ ባለ​ጠጋ ሆነ፤ ሴቶ​ችም ወን​ዶ​ችም አገ​ል​ጋ​ዮች፥ ብዙ ከብ​ትም፤ ላሞ​ችም፥ በጎ​ችም፥ ግመ​ሎ​ችና አህ​ዮ​ችም ሆኑ​ለት።


እን​ዲ​ህም አለኝ፦ ዐይ​ን​ህን አቅ​ን​ተህ እይ፤ በበ​ጎ​ችና በፍ​የ​ሎች ላይ የሚ​ን​ጠ​ላ​ጠ​ሉት የበ​ጎ​ችና የፍ​የ​ሎች አው​ራ​ዎች ነጭ፥ ሐመደ ክቦና ዝን​ጕ​ር​ጕ​ሮች ናቸው፤ ላባ በአ​ንተ ላይ የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውን አይ​ቻ​ለ​ሁና።


跟着我们:

广告


广告