Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 30:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 ያዕ​ቆ​ብም ልብን፥ ለውዝ፥ ኤር​ሞን ከሚ​ባሉ ዕን​ጨ​ቶች ርጥብ በት​ርን ወስዶ በበ​ት​ሮቹ ውስጥ ያለው ነጭ እን​ዲ​ታይ ነጭ ሽመ​ል​መሌ አድ​ርጎ ላጣ​ቸው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 ነገር ግን ያዕቆብ ርጥብ የልብን፣ የለውዝና የኤርሞን በትሮች ወሰደ፤ ቅርፊታቸውንም በቀጭን ልጦ እያነሣ የበትሮቹ ግንድ ነጩ እንዲታይ፣ ሽመልመሌ መልክ እንዲኖራቸው አደረገ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 ያዕቆብም ልብን ለውዝ ኤርሞን ከሚባሉ እንጨቶች እርጥብ በትርን ወስዶ በበትሮቹ ውስጥ ያለውን ነጭ እንዲታይ ነጭ ሽመልመሌ አድርጎ ላጣቸው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 ያዕቆብም ልብን፥ ለውዝና አስታ ከሚባሉ እንጨቶች እርጥብ በትሮችን ወሰደ፤ በበትሮቹ ውስጥ ያለው ነጭ እንዲታይ ሽመልመሌ አድርጎ ላጣቸው፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 ያዕቆብም ልብን ለውዝ ኤርሞን ከሚባሉ እንጨቶች እርጥብ በትርን ወስዶ በበትሮቹ ውስጥ ያለውን ነጭ እንዲታይ ነጭ ሽመልመሌ አድርጎ ላጣቸው።

参见章节 复制




ዘፍጥረት 30:37
6 交叉引用  

በእ​ር​ሱና በያ​ዕ​ቆብ መካ​ከ​ልም የሦ​ስት ቀን መን​ገድ ያህል አራ​ቃ​ቸው፤ ያዕ​ቆ​ብም የቀ​ሩ​ትን የላ​ባን በጎች ይጠ​ብቅ ነበር።


በጎ​ቹም ውኃ ሊጠጡ በመጡ ጊዜ በት​ሮቹ በፊ​ታ​ቸው ይሆኑ ዘንድ የላ​ጣ​ቸ​ውን በት​ሮች በውኃ ማጠጫ ገን​ዳው ውስጥ አኖ​ራ​ቸው፤


ከፍ ያለ​ውን ተመ​ል​ክ​ተው ደግሞ ሲፈሩ፥ ድን​ጋ​ጤም በመ​ን​ገድ ላይ ሲሆን፤ ለው​ዝም ሲያ​ብብ፥ አን​በ​ጣም እንደ ሸክም ሲከ​ብድ፥ ፍሬም ሳይ​በ​ተን፤ ሰው ወደ ዘለ​ዓ​ለም ቤቱ ሲሄድ፥ አል​ቃ​ሾ​ችም በአ​ደ​ባ​ባይ ሲዞሩ፤


ደግሞ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል፥ “ኤር​ም​ያስ ሆይ! ምን ታያ​ለህ?” እያለ ወደ እኔ መጣ። እኔም፥ “የሎሚ በትር አያ​ለሁ” አልሁ።


በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ገነት የነ​በሩ ዝግ​ባ​ዎች አይ​ተ​ካ​ከ​ሉ​ትም፥ ጥዶ​ችም ቅር​ን​ጫ​ፎ​ቹን፥ አስታ የሚ​ባ​ለ​ውም ዛፍ ጫፎ​ቹን አይ​መ​ሳ​ሰ​ሉ​ትም ነበር፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ገነት ዛፍ ሁሉ በው​በቱ አይ​መ​ስ​ለ​ውም ነበር።


跟着我们:

广告


广告