Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 27:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 እር​ሱም ደግሞ መብል አዘ​ጋጀ፥ ለአ​ባ​ቱም አመጣ፤ አባ​ቱ​ንም፥ “አባቴ ተነሥ፤ ነፍ​ስ​ህም ትባ​ር​ከኝ ዘንድ ልጅህ ከአ​ደ​ነው ብላ” አለው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 እርሱም ደግሞ ጣፋጭ ምግብ በማዘጋጀት ለአባቱ አቅርቦ፣ “አባቴ ሆይ፤ እንድትመርቀኝ፣ እስኪ ቀና በልና ካደንሁት ብላ” አለው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 እርሱም ደግሞ ጣፋጭ መብል አዘጋጀ፥ ለአባቱም አገባ፥ አባቱንም፦ “አባቴ ይነሣ፥ ነፍስህም ትባርከኝ ዘንድ ከልጁ አደን ይብላ” አለው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 እርሱም በበኩሉ የጣፈጠ ወጥ ሠርቶ ለአባቱ አቀረበለትና “አባቴ ሆይ፥ እንድትመርቀኝ፥ እስቲ ቀና ብለህ ካመጣሁልህ የአደን ሥጋ ብላ” አለው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

31 እርሱም ደግሞ ጣፋጭ መብል አዘጋጀ ለአባቱም አገባ አባቱንም፦ አባቴ ይነሣ ነፍስህም ትባርከኝ ዘንድ ከልጁ አደን ይብላ አለው።

参见章节 复制




ዘፍጥረት 27:31
4 交叉引用  

ሄዶም አመጣ፤ ለእ​ና​ቱም ሰጣት፤ እና​ቱም መብ​ልን አባቱ እን​ደ​ሚ​ወ​ድ​ደው አደ​ረ​ገች።


ያዕ​ቆ​ብም አባ​ቱን አለው፥ “የበ​ኵር ልጅህ እኔ ዔሳው ነኝ፤ እን​ዳ​ዘ​ዝ​ኸኝ አደ​ረ​ግሁ፤ ነፍ​ስህ ትባ​ር​ከኝ ዘንድ ቀና ብለህ ተቀ​መጥ፤ ካደ​ን​ሁ​ትም ብላ።”


ይስ​ሐ​ቅም ያዕ​ቆ​ብን ባርኮ ከፈ​ጸመ በኋላ፥ ያዕ​ቆብ ከአ​ባቱ ከይ​ስ​ሐቅ ፊት ወጣ፥ ወን​ድሙ ዔሳ​ውም ከአ​ደኑ መጣ፤


ሳል​ሞ​ትም ነፍሴ እን​ድ​ት​ባ​ር​ክህ እኔ እን​ደ​ም​ወ​ደው መብል አዘ​ጋ​ጅ​ተህ እበላ ዘንድ አም​ጣ​ልኝ።”


跟着我们:

广告


广告