Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 27:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 እር​ሱም አላ​ወ​ቀ​ውም ነበር፤ እጆቹ እንደ ወን​ድሙ እንደ ዔሳው እጆች ጠጕ​ራም ነበ​ሩና፤ ይስ​ሐ​ቅም ባረ​ከው ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23 እጆቹ እንደ ወንድሙ እንደ ዔሳው እጆች ጠጕራም ስለ ሆኑ፣ ይሥሐቅ ያዕቆብን ለይቶ ማወቅ አልቻለም፤ ስለዚህ ባረከው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 እርሱም አላወቀውም ነበር፥ እጆቹ እንደ ወንድሙ እንደ ዔሳው እጆች ጠጉራም ነበሩና፥ ስለዚህም ባረከው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

23 ክንዶቹ እንደ ዔሳው ክንዶች ጠጒራም ስለ ነበሩ ይስሐቅ ያዕቆብን ለይቶ ማወቅ አልቻለም፤ ሊመርቀው ከተዘጋጀ በኋላ፥

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

23 እርሱም አላወቀውም ነበር እጆች ጠጕራ፥ ነበሩን፤ ስለዚህም ባረከው።

参见章节 复制




ዘፍጥረት 27:23
6 交叉引用  

ያዕ​ቆ​ብም እና​ቱን ርብ​ቃን፥ “እነሆ ዔሳው ወን​ድሜ ጠጕ​ራም ሰው ነው፥ እኔ ግን ለስ​ላሳ ነኝ፤


የጠ​ቦ​ቶ​ች​ንም ለምድ በእ​ጆ​ቹና በለ​ስ​ላ​ሳው አን​ገቱ ላይ አደ​ረ​ገች፤


ያዕ​ቆ​ብም ወደ አባቱ ወደ ይስ​ሐቅ ቀረበ፤ ዳሰ​ሰ​ውም፤ እን​ዲ​ህም አለው፥ “ይህ ድምፅ የያ​ዕ​ቆብ ድምፅ ነው፥ እጆች ግን የዔ​ሳው እጆች ናቸው” አለው።


አለ​ውም፥ “አንተ ልጄ ዔሳው ነህን?” እር​ሱም፥ “እኔ ነኝ” አለ።


ያገ​ኙት ዘንድ ስለ አላ​ቸው ነገር ይስ​ሐቅ ያዕ​ቆ​ብ​ንና ኤሳ​ውን በእ​ም​ነት ባረ​ካ​ቸው።


跟着我们:

广告


广告