Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 25:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ይህም አብ​ር​ሃም ከኬጢ ልጆች የገ​ዛው እርሻ ነው፤ አብ​ር​ሃ​ም​ንና ሚስ​ቱን ሣራን በዚያ ቀበ​ሩ​አ​ቸው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ይህም የዕርሻ ቦታ አብርሃም ከኬጢያውያን የገዛው ነበር፤ ከሚስቱ ከሣራ አጠገብ በዚያ ተቀበረ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 የእርሻው ቦታ አብርሃም ከሒታውያን ላይ የገዛው ነው፤ ከዚያም አብርሃም ከሚስቱ ሣራ ጋር ተቀበረ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 እርሱም አብርሃም ከሒታውያን ላይ የገዛው የመቃብር ቦታ ነው፤ በዚህ ዐይነት አብርሃም ሚስቱ ሣራ በተቀበረችበት ዋሻ ተቀበረ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 አብርሃምም ከኬጢ ልጆች የገዛው እርሻ ይህ ነው አብርሃምና ሚስቱ ሣራ ከዚያ ተቀበሩ።

参见章节 复制




ዘፍጥረት 25:10
8 交叉引用  

ከነ​ዓ​ንም የበ​ኵር ልጁን ሲዶ​ንን፥ ኬጤ​ዎ​ንን፥


አብ​ር​ሃ​ምም የኤ​ፍ​ሮ​ንን ነገር ሰማ፤ አብ​ር​ሃ​ምም በኬጢ ልጆች ፊት የነ​ገ​ረ​ው​ንና ተቀ​ባ​ይ​ነት ያለ​ውን ግብዝ ያይ​ደለ አራት መቶ ምዝ​ምዝ ብር መዝኖ ለኤ​ፍ​ሮን ሰጠው።


በመ​ምሬ ፊት ያለው ባለ ድርብ ክፍል የሆ​ነው የኤ​ፍ​ሮን እር​ሻም ለአ​ብ​ር​ሃም ጸና፤ እር​ሻው፥ በእ​ር​ሱም ያለ ዋሻው፥ በእ​ር​ሻ​ውም ውስጥ በዙ​ሪ​ያ​ውም ያለው ዕን​ጨት ሁሉ፤


እር​ሻ​ውና በእ​ርሱ ያለው ዋሻም በኬጢ ልጆች ዘንድ ለአ​ብ​ር​ሃም የመ​ቃ​ብር ርስት ሆኖ ጸና።


አብ​ር​ሃ​ምም ከሬ​ሳው አጠ​ገብ ተነሣ፤ ለኬጢ ልጆ​ችም እን​ዲህ ሲል ተና​ገረ፦


በእ​ር​ሻው ዳር ያለ​ች​ውን ድርብ ክፍል ያላ​ትን ዋሻ​ውን ይስ​ጠኝ፤ መቃ​ብሩ የእኔ ርስት እን​ዲ​ሆን በሚ​ገ​ባው ዋጋ በመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ ይስ​ጠኝ፤ ከእ​ር​ሱም እገ​ዛ​ለሁ።”


ከአ​ባ​ቶ​ችም ጋር በአ​ን​ቀ​ላ​ፋሁ ጊዜ ከግ​ብፅ ምድር አው​ጥ​ተህ ትወ​ስ​ደ​ኛ​ለህ፤ በአ​ባ​ቶ​ችም መቃ​ብር ትቀ​ብ​ረ​ኛ​ለህ።” እር​ሱም፥ “እንደ ቃልህ አደ​ር​ጋ​ለሁ” አለ። እር​ሱም፥ “ማል​ልኝ” አለው።


አብ​ር​ሃ​ም​ንና ሚስቱ ሣራ​ንም በዚያ ቀበ​ሩ​አ​ቸው፤ ይስ​ሐ​ቅ​ንና ሚስቱ ርብ​ቃ​ንም በዚያ ቀበ​ሩ​አ​ቸው፤ ከዚ​ያም እኔ ልያን ቀበ​ር​ኋት


跟着我们:

广告


广告