ዘፍጥረት 23:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 አብርሃምም በሀገሩ ሕዝብ ሁሉ ፊት ሰገደ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 አብርሃም እንደ ገና የአገሬውን ሕዝብ እጅ ነሣና 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 አብርሃምም በአገሩ ሰዎች ፊት እጅ ነሣ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 አብርሃም ግን በሒታውያን ፊት እንደገና እጅ ነሣና፥ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 አብርሃምም በአገሩ ሰዎች ፊት ሰገደ፤ 参见章节 |