ገላትያ 5:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ጥቂት እርሾ ብዙውን ዱቄት መጻጻ ያደርገው የለምን? 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 “ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ይህም “ጥቂት እርሾ ሊጡን በሙሉ ያቦካዋል” እንደሚባለው ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9-10 የተለየ ነገር ከቶ እንዳታስቡ እኔ በጌታ ስለ እናንተ ታምኜአለሁ፤ የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርዱን ሊሸከም ነው። 参见章节 |