ገላትያ 5:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የመንፈስን ፈቃድ የምትከተሉ ከሆናችሁ፥ ከኦሪት ወጥታችኋል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 በመንፈስ ብትመሩ ግን፣ ከሕግ በታች አይደላችሁም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በመንፈስ ብትመሩ ግን፥ ከሕግ በታች አይደላችሁም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በመንፈስ ብትመሩ ግን የሕግ ተገዢዎች አትሆኑም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም። 参见章节 |