ዕዝራ 4:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 አሁንም ወደ እኛ የላካችሁት መልእክተኛ ወደ እኔ ደረሰ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 የላካችሁልኝ ደብዳቤ በፊቴ ተተርጕሞ ተነብቧል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ወደ እኛ የላካችሁት ደብዳቤ በፊቴ በግልፅ ተነበበ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 “የላካችሁልኝ ደብዳቤ ተተርጒሞ በንባብ ሰምቼዋለሁ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 “ሰላም፤ አሁንም ወደ እኛ የላካችሁት ደብዳቤ በፊቴ ተተርጕሞ ተነበበ። 参见章节 |