27 የመኪማስ ሰዎች መቶ ሃያ ሁለት።
27 የማክማስ ሰዎች 122
27 የሚክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።
27 የማክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።
የራማና የጋባዕ ልጆች ስድስት መቶ ሃያ አንድ።
የቤቴልና የጋይ ሰዎች ሁለት መቶ ሃያ ሦስት።
የማኬማስ ሰዎች መቶ ሃያ ሁለት።
ወደ አንጋይ ከተማ ይመጣል፤ በመጌዶን በኩል ያልፋል፤ በማክማስም ውስጥ ዕቃውን ያኖራል፤
ያንጊዜም ሳኦል ሦስት ሺህ ሰዎችን ከእስራኤል መረጠ፤ ሁለቱም ሺህ በማኪማስና በቤቴል ተራራ ከሳኦል ጋር ነበሩ፤ አንዱም ሺህ በብንያም ገባዖን ከልጁ ከዮናታን ጋር ነበሩ፤ የቀረውንም ሕዝብ እያንዳንዱን ወደ ድንኳኑ አሰናበተ።
ከዚያም ጥቂቶች ከፍልስጥኤማውያን ሰፈር ወደ ማኪማስ መተላለፊያ ወጡ።
ፍልስጥኤማውያንም ከእስራኤል ጋር ለመዋጋት ተሰበሰቡ፤ ሠላሳ ሺህ ሰረገሎች፥ ስድስት ሺህም ፈረሰኞች፥ በባሕርም ዳር እንዳለ አሸዋ ብዙ ሕዝብ ነበሩ፤ ወጥተውም ከቤቶሮን በአዜብ በኩል በማኪማስ ሰፈሩ።