Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዕዝራ 10:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 ከኤ​ላም ልጆ​ችም መታ​ንያ፥ ዘካ​ር​ያስ፥ ኢያ​ኤል፥ አብዲ፥ ይሬ​ሞት፥ ኤልያ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 ከኤላም ዘሮች፤ መታንያ፣ ዘካርያስ፣ ይሒኤል፣ አብዲ፣ ይሬሞትና ኤልያ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 ከዔላም ልጆችም፦ ማታንያ፥ ዘካርያ፥ ይሒኤል፥ ዓብዲ፥ የሬሞትና ኤሊያ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 ከዔላም ጐሣ፦ ማታንያ፥ ዘካርያስ የሒኤል፥ ዐብዲ፥ የሬሞትና ኤልያ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

26 ከኤላም ልጆችም፤ መታንያ፥ ዘካርያስ፥ ይሒኤል፥ አብዲ፥ ይሬሞት፥ ኤልያ።

参见章节 复制




ዕዝራ 10:26
8 交叉引用  

ከኤ​ላም ልጆች ወገን የነ​በ​ረ​ውም የኢ​ያ​ሔል ልጅ ሴኬ​ንያ ዕዝ​ራን እን​ዲህ ብሎ ተና​ገ​ረው፥ “አም​ላ​ካ​ች​ንን በድ​ለ​ናል፤ የም​ድ​ር​ንም አሕ​ዛብ እን​ግ​ዶች ሴቶ​ችን አግ​ብ​ተ​ናል፤ አሁን ግን ስለ​ዚህ ነገር ገና ለእ​ስ​ራ​ኤል ተስፋ አለ።


ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ከፋ​ሮስ ልጆች ራምያ፥ ዖዝያ፥ መል​ክያ፥ ሚያ​ሚን፥ አል​ዓ​ዛር፥ መል​ክያ፥ ቤን​ያህ።


ከዛቱ ልጆ​ችም ዔሊ​ዔ​ናይ፥ ኤል​ያ​ሴብ፥ መታ​ንያ፥ ኤር​ሞት፥ ዛባድ፥ ዓዚዛ።


የኤ​ላ​ማር ልጆች ሺህ ሁለት መቶ አምሳ አራት።


የኤ​ላም ልጆች ሺህ ሁለት መቶ አምሳ አራት።


ከኤ​ሌም ልጆች የጎ​ቶ​ልያ ልጅ የሻያ፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ሰባ ወን​ዶች።


የኤ​ላም ልጆች ሺህ ሁለት መቶ አምሳ አራት።


የኤ​ላም ሰዎች ሺህ ሁለት መቶ አምሳ አራት።


跟着我们:

广告


广告