ሕዝቅኤል 27:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ከጩኸትሽ የተነሣ የመርከብሽ መሪዎች ፍርሀትን ፈሩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 መርከበኞችሽ ሲጮኹ፣ የባሕሩ ጠረፍ ይናወጣል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ከመርከብ መሪዎች ጩኸት ድምፅ የተነሣ መሰማሪያዎች ይንቀጠቀጣሉ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 መርከበኞቹ ወደ ባሕር ሲሰጥሙ ያሰሙት ጩኸት በባሕር ዳር ያሉትን አገሮች አንቀጠቀጡ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ከመርከብ መሪዎች ጩኸት ድምፅ የተነሣ በዙሪያሽ ያሉ ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ። 参见章节 |