ሕዝቅኤል 16:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 “ስለዚህ ዘማ ሆይ! የእግዚአብሔርን ቃል ስሚ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም35 “ ‘አንቺ አመንዝራ ሆይ፤ እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስሚ! 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ስለዚህ አመንዝራ ሆይ፥ የጌታን ቃል ስሚ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 አንቺ አመንዝራ ኢየሩሳሌም! እግዚአብሔር የሚለውን ስሚ! 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ስለዚህ፥ ጋለሞታ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሚ። 参见章节 |