Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሕዝቅኤል 1:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ደመና ባለ​በት በዚያ መን​ፈስ አለ፤ እን​ስ​ሶቹ ይሄ​ዳሉ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር መን​ኰ​ራ​ኵ​ሮቹ ይነ​ሣሉ፤ የሕ​ይ​ወት መን​ፈስ በመ​ን​ኰ​ራ​ኵ​ሮች አለና።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 መንፈስ ወደሚሄድበት ሁሉ ይሄዳሉ፤ የሕያዋኑ ፍጡራን መንፈስ በውስጣቸው ስላለ መንኰራኵሮቹ ዐብረዋቸው ይነሣሉ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 መንፈሱ ወደሚሄድበት ሁሉ እነርሱም ይሄዳሉ፥ የሕያዋኑ መንፈስ በመንኮራኩሮቹ ውስጥ ስለ ነበረ መንኮራኩሮቹም በእነርሱ አጠገብ ይነሡ ነበር።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ፍጥረቶቹ መንፈስ ወደሚሄድበት አቅጣጫ ሁሉ በሚበርሩበት ጊዜ፥ መንኰራኲሮቹም አብረው ይበሩ ነበር፤ ይህም የሆነው የፍጥረቶቹ መንፈስ በመንኰራኲሮቹም ውስጥ ስለ ነበረ ነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 መንፈሱ ወደሚሄድበት ሁሉ እነርሱ ሄዱ፥ የእንስሶች መንፈስ በመንኰራኵሮቹ ውስጥ ነበረና መንኰራኵሮቹ በእነርሱ አጠገብ ከፍ ከፍ አሉ።

参见章节 复制




ሕዝቅኤል 1:20
5 交叉引用  

እያ​ን​ዳ​ን​ዱም ወደ ፊት ቀጥ ብሎ ይሄድ ነበር፤ መን​ፈ​ስም ወደ​ሚ​ሄ​ድ​በት ሁሉ ይሄዱ ነበር፤ ሲሄ​ዱም ወዲ​ያና ወዲህ አይ​ሉም ነበር።


በሄ​ዱም ጊዜ ይሄ​ዳሉ፤ በቆ​ሙም ጊዜ ይቆ​ማሉ፤ በእ​ነ​ዚያ መን​ኰ​ራ​ኵ​ሮች ውስጥ የሕ​ይ​ወት መን​ፈስ አለና ከም​ድር በተ​ነሡ ጊዜ መን​ኰ​ራ​ኵ​ሮቹ ከእ​ነ​ርሱ ጋር ይነ​ሣሉ።


የሕ​ይ​ወት መን​ፈስ በው​ስ​ጣ​ቸው ነበ​ርና እነ​ዚህ ሲቆሙ እነ​ዚ​ያም ይቆሙ ነበር፤ እነ​ዚ​ህም ሲበ​ርሩ፥ እነ​ዚያ ከእ​ነ​ርሱ ጋር ይበ​ርሩ ነበር።


የነ​ቢ​ያት ሀብት ለነ​ቢ​ያት ይሰ​ጣ​ልና።


跟着我们:

广告


广告