Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፀአት 38:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 በአ​ደ​ባ​ባዩ ዙሪያ ያሉ​ትን እግ​ሮች፥ የአ​ደ​ባ​ባ​ዩ​ንም ደጃፍ እግ​ሮች፥ የድ​ን​ኳ​ኑ​ንም ካስ​ማ​ዎች ሁሉ፥ በአ​ደ​ባ​ባዩ ዙሪ​ያም ያሉ​ትን ካስ​ማ​ዎች ሁሉ አደ​ረገ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 ለአደባባዩ ዙሪያ፣ ለመግቢያው እንዲሁም ለማደሪያው ድንኳን ካስማዎች ሁሉና ለአደባባዩ ዙሪያ ሁሉ እንዲሁ አገልግሎት ላይ አውለውት ነበር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 በአደባባዩ ዙሪያ ያሉትን እግሮች፥ የአደባባዩን መግቢያ እግሮች፥ የማደሪያውን ካስማዎች ሁሉና በአደባባዩ ዙሪያ ያሉትን ካስማዎች ሁሉ ሠራ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 በዙሪያ ያለው የአደባባይ አጥርና ወደ አደባባዩ የሚያስገባው ደጃፍ የሚቆሙባቸውን እግሮች፥ እንዲሁም የድንኳኑና በዙሪያው ያለውን የአደባባይ አጥር ካስማዎችን ሁሉ ሠራ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

31 በአደባባዩ ዙሪያ ያሉትን እግሮች፥ የአደባባዩንም ደጃፍ እግሮች፥ የማደሪያውንም ካስማዎች ሁሉ በአደባባዩ ዙሪያም ያሉትን ካስማዎች ሁሉ አደረገ።

参见章节 复制




ዘፀአት 38:31
4 交叉引用  

ከናስ የተ​ሠሩ ሃያ ምሰ​ሶ​ዎ​ችና ሃያ እግ​ሮች ይሁ​ኑ​ለት፤ የም​ሰ​ሶ​ዎ​ቹም ኩላ​ቦ​ችና ዘን​ጎች የብር ይሁኑ።


ለማ​ገ​ል​ገል ሁሉ የድ​ን​ኳን ዕቃ ሁሉ፥ አው​ታ​ሮቹ ካስ​ማ​ዎ​ቹም ሁሉ፤ የአ​ደ​ባ​ባ​ዩም ካስ​ማ​ዎች ሁሉ የናስ ይሁኑ።


ከእ​ር​ሱም የም​ስ​ክ​ሩን ድን​ኳን ደጃፍ እግ​ሮች፥ የና​ሱ​ንም መሠ​ዊያ፥ ለእ​ር​ሱም የሆ​ነ​ውን የና​ሱን መከታ፥ የመ​ሠ​ዊ​ያ​ው​ንም ዕቃ ሁሉ፥


የቀ​ረ​ውም የመባ ወርቅ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ይሠ​ሩ​በት ዘንድ ንዋየ ቅድ​ሳት ሆኖ ተሠራ። ከሰ​ማ​ያዊ፥ ከሐ​ም​ራ​ዊም ከቀይ ግም​ጃም ለመ​ቅ​ደሱ አገ​ል​ግ​ሎት ልብ​ሶ​ችን ሠሩ፤ እን​ዲ​ሁም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙሴን እን​ዳ​ዘ​ዘው ለአ​ሮን የተ​ቀ​ደ​ሰ​ውን ልብስ ሠሩ።


跟着我们:

广告


广告