Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፀአት 37:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 በዙ​ሪ​ያ​ውም አንድ ጋት የሚ​ያ​ህል ክፈፍ አደ​ረ​ገ​ለት፤ የወ​ር​ቅም አክ​ሊል በክ​ፈፉ ዙሪያ አደ​ረ​ገ​ለት።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 በዙሪያውም ስፋቱ አንድ ስንዝር የሆነ ጠርዝ በማበጀት በጠርዙ ላይ የወርቅ ክፈፍ አደረጉበት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 በዙሪያው አንድ ስንዝር የሚያህል ክፈፍ አደረገለት፤ የወርቅ አክሊል በክፈፉ ዙሪያ አደረገለት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 ደግሞም በዙሪያው ሰባ አምስት ሚሊ ሜትር ስፋት ያለው ጠርዝና በጠርዙም ዙሪያ የወርቅ ክፈፍ አደረገለት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 በዙሪያውም አንድ ጋት የሚያህል ክፈፍ አደረገለት፤ የወርቅም አክሊል በክፈፉ ዙሪያ አደረገለት።

参见章节 复制




ዘፀአት 37:12
3 交叉引用  

በዙ​ሪ​ያ​ውም አንድ ጋት የሚ​ያ​ህል ክፈፍ አድ​ር​ግ​ለት፤ የወ​ር​ቅም አክ​ሊል በክ​ፈፉ ዙሪያ አድ​ር​ግ​ለት።


በጥ​ሩም ወርቅ ለበ​ጠው፤ በዙ​ሪ​ያ​ውም የወ​ርቅ አክ​ሊል አደ​ረ​ገ​ለት።


አራ​ትም የወ​ርቅ ቀለ​በ​ቶች አደ​ረ​ገ​ለት፤ ቀለ​በ​ቶ​ቹ​ንም አራቱ እግ​ሮቹ ባሉ​በት በአ​ራቱ ማዕ​ዘ​ኖች አደ​ረገ።


跟着我们:

广告


广告