Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፀአት 35:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 በፈ​ርጥ የሚ​ሆ​ነ​ውን የዕ​ንቍ ድን​ጋይ ይቀ​ርጽ ዘንድ፥ ዕን​ጨ​ቱ​ንም ይጠ​ርብ ዘንድ፥ የብ​ል​ሃት ሥራ​ው​ንም ሁሉ ይሠራ ዘንድ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 ድንጋዮችን እንዲጠርብና እንዲያወጣ፣ የዕንጨት ሥራ እንዲሠራና ማንኛውንም ዐይነት የጥበብ ሙያ እንዲያከናውን ነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 ፈርጥ የሚሆንን የዕንቁ ድንጋይ በመቅረጽ፥ እንጨት በመጥረብ፥ የብልሃት ሥራ ሁሉ እንዲሠራ ችሎታ ሰጠው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 የዕንቊ ጌጣጌጦችን ለመሥራትና የእንጨት ቅርጾችን ለማውጣት እንዲሁም ሌሎችን የጥበብ ሥራዎች ለማከናወን ችሎታ ሰጥቶታል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 በፈርጥ የሚሆነውን የዕንቍ ድንጋይ ይቀርጽ ዘንድ፥ እንጨቱንም ይጠርብ ዘንድ፥ የብልሃት ሥራውንም ሁሉ ይሠራ ዘንድ።

参见章节 复制




ዘፀአት 35:33
3 交叉引用  

በሥራ ሁሉ ያስ​ተ​ውል ዘንድ በጥ​በ​ብም፥ በማ​ስ​ተ​ዋ​ልም፥ በዕ​ው​ቀ​ትም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ፈስ ሞላ​ሁ​በት፤


በአ​ና​ጺ​ዎች ላይ አለቃ ይሆን ዘንድ፥ የጥ​በ​ብ​ንም ሥራ ያስ​ተ​ውል ዘንድ፥ በወ​ር​ቅና በብር፥ በና​ስም ይሠራ ዘንድ፥


እር​ሱና የዳን ነገድ የሆ​ነው የአ​ሒ​ሳ​ሚክ ልጅ ኤል​ያብ ያስ​ተ​ምሩ ዘንድ በል​ባ​ቸው አሳ​ደ​ረ​ባ​ቸው።


跟着我们:

广告


广告