ዘፀአት 34:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ቀልጠው የተሠሩትን አማልክት ለአንተ አታድርግ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 “ቀልጠው የሚሠሩ አማልክትን አታብጅ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ቀልጠው የተሠሩ የአማልክት ምስሎች ለአንተ አታድርግ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 “ብረት አቅልጣችሁ አማልክት አትሥሩ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 ቀልጠው የተሠሩትን የአማልክት ምስሎች ለአንተ አታድርግ። 参见章节 |