ዘፀአት 29:45 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)45 በእስራኤልም ልጆች መካከል እኖራለሁ፤ አምላካቸውም እሆናቸዋለሁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም45 ከዚያም በእስራኤላውያን መካከል እኖራለሁ፤ አምላካቸውም እሆናለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)45 በእስራኤል ልጆች መካከል አድራለሁ፥ አምላካቸውም እሆናለሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም45 በእስራኤል ሕዝብ መካከል እኖራለሁ፤ አምላካቸውም እሆናለሁ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)45 በእስራኤልም ልጆች መካከል እኖራለሁ፥ አምላክም እሆናቸዋለሁ። 参见章节 |