Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፀአት 27:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 የአ​ደ​ባ​ባዩ ርዝ​መት በየ​ገጹ መቶ ክንድ፥ ስፋ​ቱም በየ​ገጹ አምሳ ክንድ ይሁን፤ የመ​ጋ​ረ​ጃ​ውም ከፍታ አም​ስት ክንድ ይሁን፤ መጋ​ረ​ጃ​ውም ከጥሩ በፍታ፥ እግ​ሮ​ቹም ከናስ የተ​ሠሩ ይሁኑ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 አደባባዩ ርዝመቱ አንድ መቶ ክንድ፣ ስፋቱ ዐምሳ ክንድ ሆኖ፣ በቀጭኑ ከተፈተለ ማግ ቁመታቸው ዐምስት ክንድ የሆነ መጋረጃዎችና የንሓስም መቆሚያዎች ያሉት ይሁን።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 የአደባባዩ ርዝመት መቶ ክንድ፥ ስፋቱ አምሳ ክንድ ይሁን፥ ከፍታው አምስት ክንድ ይሁን፥ መጋረጃውም ከጥሩ በፍታ፥ እግሮቹም ከነሐስ የተሠሩ ይሁኑ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 የድንኳኑ አደባባይ ርዝመቱ አርባ አራት ሜትር የጐኑ ስፋት ኻያ ሁለት ሜትር፥ ከፍታውም ሁለት ሜትር ከኻያ ሳንቲ ሜትር ይሁን፤ መጋረጃዎቹ ከጥሩ በፍታ የተሠሩ ሆነው የነሐስ እግሮች ይኑሩአቸው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 የአደባባዩ ርዝመት መቶ ክንድ ስፋቱም አምሳ ክንድ ይሁን፥ የመጋረጃውም ከፍታ አምስት ክንድ ይሁን፤ መጋረጃውም ከጥሩ በፍታ፥ እግሮቹም ከናስ የተሠሩ ይሁኑ።

参见章节 复制




ዘፀአት 27:18
3 交叉引用  

“ለድ​ን​ኳ​ኑም ከተ​ፈ​ተለ ከጥሩ በፍታ፥ ከሰ​ማ​ያዊ፥ ከሐ​ም​ራ​ዊም፥ ከቀ​ይም ግምጃ ዐሥር መጋ​ረ​ጆ​ችን ሥራ፤ ኪሩ​ቤ​ልም በእ​ነ​ርሱ ላይ ይሁኑ፤ እንደ ሽመና ሥራም በብ​ል​ሃት ትሠ​ራ​ቸ​ዋ​ለህ።


በዙ​ሪ​ያ​ውም ያሉ የአ​ደ​ባ​ባዩ ምሰ​ሶ​ዎች ሁሉ በብር የተ​ለ​በጡ ይሁኑ፤ የብ​ርም ክባ​ሶች፥ የና​ስም እግ​ሮች ይሁ​ኑ​ላ​ቸው።


ለማ​ገ​ል​ገል ሁሉ የድ​ን​ኳን ዕቃ ሁሉ፥ አው​ታ​ሮቹ ካስ​ማ​ዎ​ቹም ሁሉ፤ የአ​ደ​ባ​ባ​ዩም ካስ​ማ​ዎች ሁሉ የናስ ይሁኑ።


跟着我们:

广告


广告