ዘፀአት 26:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ለድንኳኑም በደቡብ በኩል ሃያ ሳንቆችን አድርግ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ለማደሪያው ድንኳን ክፍል በደቡብ በኩል ሃያ ወጋግራዎችን ሥራ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቃዎችን አድርግ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ከድንኳኑ በስተ ደቡብ በኩል ኻያ ተራዳዎችን አድርግ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቆችን አድርግ። 参见章节 |