ኤፌሶን 5:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 በውኃ ጥምቀትና በቃሉ ይቀድሳትና ያነጻት ዘንድ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 በቃሉ አማካይነት በውሃ ዐጥቦ በማንጻት እንድትቀደስ፣ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ከውሃ መታጠብ ጋር በቃሉ አንጽቶ እንዲቀድሳት፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ክርስቶስ ይህን ያደረገው ቤተ ክርስቲያንን ሊቀድሳት ፈልጎ ነው፤ የቀደሳትም በቃሉ አማካይነት በውሃ አጥቦ ነው። 参见章节 |