ኤፌሶን 3:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ስለዚህም በልቡናዬ ተንበርክኬ ለአብ እሰግዳለሁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 በዚህም ምክንያት በአብ ፊት እንበረከካለሁ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 በዚህም ምክንያት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እንግዲህ በእግዚአብሔር አብ ፊት በጒልበቴ ተንበርክኬ የምጸልየው በዚህ ምክንያት ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14-15 ስለዚህ ምክንያት በሰማይና በምድር ያለ አባትነት ሁሉ ከሚሰየምበት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ፤ 参见章节 |