Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መክብብ 7:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ብዙ ጊዜ ያበ​ሳ​ጭ​ሃ​ልና፤ በብዙ መን​ገ​ድም ልብ​ህን ያስ​ከ​ፋ​ታ​ልና፥ አንተ ደግሞ ሌሎ​ችን እንደ ረገ​ምህ ታው​ቃ​ለ​ህና።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 ብዙ ጊዜ አንተ ራስህ፣ ሌሎችን እንደ ረገምህ ልብህ ያውቃልና።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አንተ ደግሞ ሌሎችን የረገምክበትን ጊዜ ልብህ ያውቃልና።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 አንተም ራስህ ብትሆን ሁልጊዜ ሌሎችን ስትነቅፍ መኖርህን አትዘንጋ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 አንተ ደግሞ ሌሎችን እንደ ረገምህ ልብህ ያውቃልና።

参见章节 复制




መክብብ 7:22
7 交叉引用  

ንጉ​ሡም ደግሞ ሳሚን፥ “አንተ በአ​ባቴ በዳ​ዊት ላይ የሠ​ራ​ኸ​ውን፥ ልብ​ህም ያሰ​በ​ውን ክፋት ሁሉ ታው​ቃ​ለህ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ክፋ​ት​ህን በራ​ስህ ላይ ይመ​ል​ሳል።


አገ​ል​ጋ​ይህ ሲረ​ግ​ምህ እን​ዳ​ት​ሰማ በሚ​ጫ​ወ​ቱ​በት ቃል ሁሉ ልብ​ህን አት​ጣል።


ይህን ሁሉ በጥ​በብ ፈተ​ንሁ፥ ጠቢ​ብም እሆ​ና​ለሁ አልሁ፥ እር​ስዋ ግን ከእኔ ራቀች።


ከልብ ክፉ አሳብ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ ዝሙት፥ መስረቅ፥ በውሸት መመስከር፥ ስድብ ይወጣልና።


በእርሱ ጌታንና አብን እናመሰግናለን፤ በእርሱም እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠሩትን ሰዎች እንረግማለን፤


跟着我们:

广告


广告