ዘዳግም 4:44 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)44 ሙሴም በእስራኤል ልጆች ፊት ያኖራት ሕግ ይህች ናት፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም44 ሙሴ በእስራኤላውያን ፊት የደነገገው ሕግ ይህ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)44 ሙሴም በእስራኤል ልጆች ፊት ያኖራት ሕግ ይህች ናት። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም44 ሙሴ ለእስራኤላውያን ያቀረበው ሕግ ይህ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)44 ሙሴም በእስራኤል ልጆች ፊት ያኖራት ሕግ ይህች ናት፤ 参见章节 |