ዘዳግም 32:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፤ ምግባርና ሃይማኖት የላቸውም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 አእምሮ የጐደላቸው፣ ማስተዋልም የሌላቸው ሕዝብ ናቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 “ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፥ ማስተዋልም የሌላቸው ናቸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 “የእስራኤል ሕዝብ አእምሮ ቢሶች ናቸው፤ አያስተውሉምም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፥ 2 ማስተዋልም የላቸውም። 参见章节 |