ዘዳግም 24:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 አንተ ግን በውጭ ቁም፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ወደ ውጭ ያውጣልህ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 አንተ ውጪ ቈይ፤ እርሱ ራሱ መያዣውን ያምጣልህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 አንተ በውጭ ቁም ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ያውጣልህ። 参见章节 |